የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአራት ክልሎች እና በአንድ የከተማ መስተዳድር ውስጥ የምክክር ተሳታፊዎች ልየታ ለማካሄድ ዝግጅት ማጠናቀቁን በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ይፋ አደረገ።

የትምራን ጊዜያዊ ሥራ አስፈጻሚ በሲቪክ ማኅበራት ብሔራዊ የጥናት ጉባኤ ላይ ጥናታዊ ጽሑፍ አቀረቡ
የትምራን ጊዜያዊ ሥራ አስፈጻሚ ማኅደር ዳዲ በአገር አቀፍ ደረጃ ለመጀመሪያ ጊዜ በመካሄድ ላይ በሚገኘው የሲቪክ